Saturday, March 28, 2015

hበኢዮዽያ የጏዳና ተዳዳሪዎች ሕዻናት - አሊ ሊበን

አሊ ሊበን                              hበኢዮዽያ የጏዳና ተዳዳሪዎች ሕዻናት
በኢትዮዾያ ውስት ቤት የለላቸው ወይም የጎዳና ተዳዳሪዎቺ ህሳናት ኩትር ከጊዜ ወደግዜ አየተባባሰ አና ኩትሩም አየጨመረ መትቶኣል።ማስታወስ ከጀመርኩበት ግዜ ጀምሮ መንገድ በቴ ሁኖኣል፤ በጎዳና ላይ በመኖሬ ኣንድም አንኩኣን መልካም ነገር ኣላገኘሁበትም ይላል የ፲፬ ቱ ኣመት ታዳጊ ወታት ማንደፍሮ ካሳ፥በወረታ ከተማ መንገድ ላይ ያደገው

   ኢትዮዽያ በኣለም በጎዳና ነዋሪዎች ህዻናት ኩትር ብዛት ከፍተኛውን ቦታ ከምዪዙት አገሮች ውስት አንዱአ ናት።13%በኢትዮዽያ የሚገኙ ህዻናቶች ኣንዱን ወዪም ሁለቱን ወላጅ በተሰቦቻቸውን ያጡ ናቸው።ዪሄም ወደ 8ነትብ 6 ሚሊኦን ኣካባቢ ዪሆናል።ከነዚህም ውስት ከሚሊኦን በላይ የሚሆኑት ወላጆቻቸውን ያቱት በኣድስ በሽታ ነው።
 ምንም አንኩኣን ከኣለም ኣከፍ ማህበረሰብ ኤድስን መስፋፋት ለመከላከል ኢትዮዽያ ከፍተኛ የሆነ የገንዘብ አርዳታ ብታገኝም፤በዚህ በሙስና በተጨማለከ የወያኔ ማፍያ መንጊስት ምን ያህል ገንዘብ ስራ ላይ አንደዋለ ባዪታወቅም አጂግ በታም ዝቅተኛ ሊሆን አንደሚቺል ዪገመታል።
           ልክ አንደ ማንደፍሮ ያሉ በሚሊኦን የሚቆተሩ የጎዳና ተዳዳሪ ህጻናቶቺ መሰረታዊ የሆኑ የሰው ልጅ መብት የላቸውም ልክ ትምህርት የመማር የህክምና ኣገልግሎት ማግኘት ምግብ ወዘተ።አነዚህን መሰረታዊ ነገሮቺ ለማግኘት አነዚህ ህጳናት ያለ አድሜያቸው የተለያየ ስራ ለመስራት ዪገደዳሉ በዚህም የተነሳ ለበሽታና ለተለያዩ ኣደጋዎቺ ዪጋለታሉ።
         በኣዲስ ኣበባ ፴% ኣካባቢ የሚሆኑት ልጃገረዶቺ አድሜያቸው ከ 10 አስከ 14 ያሉ  ከበተሰቦቻቸው ጋር ኣዪኖሩም። ከ ፫ ሚሊኦን በላይ የሚሆኑ ህጻናቶቺ ዛረ በኢትዮዽያ በተለያየ ምክንያት የተነሳ ኣካለ ጎደሎ ናቸው።ብዙን ጊዜ የዚህ መንስኤው የምግብ አቶት ነው።ይሄን ከፍተኛ የህሳናት ቺግር ለመቅረፍ ትቂት የመንግስት ተቆሞቺ አንዳሉ ቢታወቅም ኣስፈላጊውን ውቴት ግን ኣላመቱም።ሚክንያቱም ከደም ብየ አንደገለጽኩት ለዚህ ጉዳይ ተብሎ ከበጎ ኣድራጊዎቺ የሚገኘው ገንዘብ በሙስና ሲለሚዘረፍ ነው።
           ያለፈው ስራት መትፎ አንደነበረ ዪታወቃል።ግን ወላጅ የሊላቸውን ህሳናት በመርዳት በኩል ሲያደርግ የነበረው አንቅስቃሴ የሚረሳ ኣዪደለም።ምንም አንኩኣን ያራምደው ከነበረው ፖለቲካ ኣኳያ አንደዛሬ ከምእራብ ሃገሮቺ ብድርና እርዳታ በሌለበት ሁነታ መንግስት በየከተማው ከፍቶ በነበረው የህጳናት ኣምባ ወዪም ማሳደጊያ ኣቅም በፈከደ መተን  ለነዚህ ህጳናት መሰረታዊ የሆነ አርዳታ ያደርግ ነበር።
     ዛሬ አንደ ወያኔ ኣባባል ሃገሪቱ የ 11% አድገት አያሳየቺ፣ ከመራብ ሃገሮቺ ብድርና አርዳታ አየተደረገ በብዙ ሚሊኦን የሚቆተሩ ኢትዮዽያን ህጳናቶቺ ለዚህ ኣደጋ መጋለታቸው የሚያሳየው ምንድነው የኣንድ ሃገር ሃብቱዋ ዜጎቹዋ ናቸው።ሲለዚህ ነገ ሃገሪቱን የሚረከቡትን ታዳጊ ወታቶቺ በዚህ መልኩ አንዲያልኩ ማድረግ መልክቱ ኣንድ ብቻ ነው።ኢትዮጵያን ማትፋት ነው።ጉዳዩ ካሰብነው በላይ ነው። ሲለዚህ ነገ ሃገራቺን ከመትፋቱዋ በፊት ይህን ወንበዴ የወያኔ ቡድን ሃይላቺንን ኣስተባብረን ሳያተፋን አናትፋው አላለሁ።
      
                                ዘረኛው ወያኔ በተባበረ የህዝብ ትግል ባቺር ጊዜ ዪወድቃል። ኢትዮዽያ ለዘላለም ትኑር።አናሸንፋለን

No comments:

Post a Comment